banner

ለሀዋሳ ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሰራተኞች ስነምግባርና ጸረሙስናን በተመለከተ አጠቃላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጥታል

ለሀዋሳ ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሰራተኞች ስነምግባርና ጸረሙስናን በተመለከተ አጠቃላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጥታል

10 Aug 2021 admin

ባዛሬው ቀን በሀዋሳ ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሰራተኞች ስነምግባርና ጸረሙስናን በተመለከተ አጠቃላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰታል  በዚህም ስልጠና ላይ ለሙስና መስፋፋት እንደምክኒያት የሚጠቀሱት

  1. የአገልግሎት ሰጪዎች ሶሻል ሞራል አለመኖር
  2. በአጭር ለመበልጸግ መፈለግ
  3. ስግብግብነት ና የመሳሰሉት እንደ ዋና ምክኒያት ይጠቀሳሉ

ስለዚ ሙስናና ብልሰሹ አሰራር ሀገርን እንደሚጎዳ በመረዳት  በጋራ መዋጋት እንዳለብ በስልጠናው ለይ ለመግለጽ ተሞክሮአል በመቀጠልም ለጠቃላይ ሰራተኛው  ስለ ኤች አይ ቪ ኤድስ ግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰታል በዚህም ስልጠና ላይ በአሁኑ ሰአት ህብረተሰቡ  ኤች አይ ቪ ኤድስ ያለው ግንዛቤ እየቀነሰ መምጣቱንና ህብረተሰቡ በመዘናጋቱ ምክኒያት በኤች አይ ቪ ኤድስ የሚያዘው ሰው ቁጥረበእጥፍ እየጨመረ መሆኑን በመግለጽ ህብረተሰቡ እራሱን ከአስከፊው በሽታ መጠበቅ እነዳለበት በመጥቀስ ለሰራተኛው ግንዛቤ በማስጨበጥ በተጨማሪም ኤች አይ ቪ ኤድስን መተላለፊያ መንገዶቹንና እንዴት መከላከል እንደምነችል በመግለጽ እንደዚሁም ስለማህጸን በር ካንሰረ ለሰራተኛው  ግንዛቤ በመስጠት የእለቱን ስልጠና አጠናቀዋል፡፡