![በሀዋሳ ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በፍታብሔር ስነስርአት ላይ ለአጠቃላይ የከተማው ዳኞች ስልጠና ተሰጠ፡፡](/sites/default/files/2024-06/news1.png)
በሀዋሳ ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በፍታብሔር ስነስርአት ላይ ለአጠቃላይ የከተማው ዳኞች ስልጠና ተሰጠ፡፡
በሀዋሳ ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አዘጋጅነት በይርጋለም ከተማ አግሮ እዳስትሪ ፖርክ የስብሰባ አደራሽ ኬዝ ፍሎ ማንጅመንት ላይ እና የፍታብሔር ስነስርአት ላይ ለአጠቃላይ የከተማው ዳኞች ስልጠና ተሰጠ የስልጠናው ዋና አላማም ደንበኞችን ማርካትና የደበኞችን እርካታ ማስፈን ነው ::
![ለሀዋሳ ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሰራተኞች ስነምግባርና ጸረሙስናን በተመለከተ አጠቃላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጥታል](/sites/default/files/2022-12/Newsp1.png)
ለሀዋሳ ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሰራተኞች ስነምግባርና ጸረሙስናን በተመለከተ አጠቃላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጥታል
ባዛሬው ቀን በሀዋሳ ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሰራተኞች ስነምግባርና ጸረሙስናን በተመለከተ አጠቃላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰታል በዚህም ስልጠና ላይ ለሙስና መስፋፋት እንደምክኒያት የሚጠቀሱት የአገልግሎት ሰጪዎች
![በሀዋሳ ከተማ ከንቲባ ጽ/ቤት በከተማው ምክር ቤት ሰብሳቢነት የምክክር መድረክ ተካሄደ](/sites/default/files/2022-12/Newspic2.png)
በሀዋሳ ከተማ ከንቲባ ጽ/ቤት በከተማው ምክር ቤት ሰብሳቢነት የምክክር መድረክ ተካሄደ
በሀዋሳ ከተማ ከንቲባ ጽ/ቤት በከተማው ምክር ቤት ሰብሳቢነት ሶስቱ የፍትህ አካላት ማለትም ፍርድ ቤት ;ዐ/ህግ ና ፖሊስ በምክር ቤት አፈጉኤ ሰብሳቢነት አገልግሎት አሰጣጣቸውን በተመለከተ ህብረተሰቡ ምን አይነት አውንታዊ ና አሉታዊ ምላሽ
![ከባላድርሻ አካላት ጋር የ2014 ዓ.ም የአፈጻጸም ሪፖርት ላይ ውይይት ተካሄደ፡፡](/sites/default/files/2022-12/Newspic3.png)
ከባላድርሻ አካላት ጋር የ2014 ዓ.ም የአፈጻጸም ሪፖርት ላይ ውይይት ተካሄደ፡፡
በዛሬው ዕለት በይርጋለም ከተማ በፉራ ቁጥር 1 አዳራሽ የተካሄደ የባለድርሻ አካላት ማለትም የፍርድ ቤት ጉዳይ የሚመለከታቸው ውይይት አደርጉ የስብሰባው ዋና አላማ ከባላድርሻ አካላት ጋር የ2014 ዓ.ም የአፈጻጸም ሪፖርት ላይ ውይይት በማ